Telegram Group & Telegram Channel
✝️ ጌታችን ለምን በ40 ኛው ቀን ዐረገ ?

-> ጌታችን ያረገው ሞትን በሥልጣኑ  ድል አድርጎ በተነሳ በ40 ኛው ቀን ነው (የሐዋ 1፥ 3 ) ።  ለምን 40 ቀን እስኪሞላ ጠበቀ ከ 40 በታች ወይም በላይ ለምን አልቆየም ?

1- አዳም የ30 0መት ጎልማሳ ሆኖ ተፈጥሮ በ40ኛው ቀኑ አግኝቶ ያጣትን ገነትን እንደመለሰለት ለማጠየቅ 40 ቀን ሲሆነው ዐረገ ::

2 - ሰው (ወንድም ሆነ ሴትም ) ተስእሎተ መልክዕ የሚሳልለት ከተጸነሰ በ40ኛው ቀኑ ነውና ተስዕሎተ መልክዕ ለተሣለለት የሰውል ልጅ ሁሉ ካሳን ፈጸምኩ ለማለት ዕርገቱን ከተነሳ በ40 ቀኑ አደረገው::

3- ሰጎን ጫጩቶቿን የምትፈለፍለው እንደ ሌሎቹ አዕዋፍ በመታቀፍ አይደለም፡፡ ለ40 ዕለት ያህል ተባዕቱም ሆነ እንስቲቱ ሰጎን እንቁላሉን ትክ ብለው ይመለከቱታል ፤ዕንቁላሉም ነፍስ ዘርቶ ይፈለፈላል ፤ለጥቂት ፊታቸውን ቢመልሱ ግን ዕንቁላሉ ይበላሻል ፡፡

ጌታችንም ከትንሳኤው በኋላ 40 ቀን እስኪሆን መቆየቱ ዘውትር እንደሚጠብቀን ፥ ከእኛም ዐይኑን እንደማያነሳ ምሳሌም ነው ።

©️ አምኃ ሥላሴ / መኩሪያ ተሰፋዬ
https://www.tg-me.com/us/መዝሙር ዘዳዊት/com.mezmur_Zedawitt



tg-me.com/mezmur_Zedawitt/213
Create:
Last Update:

✝️ ጌታችን ለምን በ40 ኛው ቀን ዐረገ ?

-> ጌታችን ያረገው ሞትን በሥልጣኑ  ድል አድርጎ በተነሳ በ40 ኛው ቀን ነው (የሐዋ 1፥ 3 ) ።  ለምን 40 ቀን እስኪሞላ ጠበቀ ከ 40 በታች ወይም በላይ ለምን አልቆየም ?

1- አዳም የ30 0መት ጎልማሳ ሆኖ ተፈጥሮ በ40ኛው ቀኑ አግኝቶ ያጣትን ገነትን እንደመለሰለት ለማጠየቅ 40 ቀን ሲሆነው ዐረገ ::

2 - ሰው (ወንድም ሆነ ሴትም ) ተስእሎተ መልክዕ የሚሳልለት ከተጸነሰ በ40ኛው ቀኑ ነውና ተስዕሎተ መልክዕ ለተሣለለት የሰውል ልጅ ሁሉ ካሳን ፈጸምኩ ለማለት ዕርገቱን ከተነሳ በ40 ቀኑ አደረገው::

3- ሰጎን ጫጩቶቿን የምትፈለፍለው እንደ ሌሎቹ አዕዋፍ በመታቀፍ አይደለም፡፡ ለ40 ዕለት ያህል ተባዕቱም ሆነ እንስቲቱ ሰጎን እንቁላሉን ትክ ብለው ይመለከቱታል ፤ዕንቁላሉም ነፍስ ዘርቶ ይፈለፈላል ፤ለጥቂት ፊታቸውን ቢመልሱ ግን ዕንቁላሉ ይበላሻል ፡፡

ጌታችንም ከትንሳኤው በኋላ 40 ቀን እስኪሆን መቆየቱ ዘውትር እንደሚጠብቀን ፥ ከእኛም ዐይኑን እንደማያነሳ ምሳሌም ነው ።

©️ አምኃ ሥላሴ / መኩሪያ ተሰፋዬ
https://www.tg-me.com/us/መዝሙር ዘዳዊት/com.mezmur_Zedawitt

BY መዝሙር ዘዳዊት






Share with your friend now:
tg-me.com/mezmur_Zedawitt/213

View MORE
Open in Telegram


መዝሙር ዘዳዊት Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Dump Scam in Leaked Telegram Chat

A leaked Telegram discussion by 50 so-called crypto influencers has exposed the extraordinary steps they take in order to profit on the back off unsuspecting defi investors. According to a leaked screenshot of the chat, an elaborate plan to defraud defi investors using the worthless “$Few” tokens had been hatched. $Few tokens would be airdropped to some of the influencers who in turn promoted these to unsuspecting followers on Twitter.

Telegram and Signal Havens for Right-Wing Extremists

Since the violent storming of Capitol Hill and subsequent ban of former U.S. President Donald Trump from Facebook and Twitter, the removal of Parler from Amazon’s servers, and the de-platforming of incendiary right-wing content, messaging services Telegram and Signal have seen a deluge of new users. In January alone, Telegram reported 90 million new accounts. Its founder, Pavel Durov, described this as “the largest digital migration in human history.” Signal reportedly doubled its user base to 40 million people and became the most downloaded app in 70 countries. The two services rely on encryption to protect the privacy of user communication, which has made them popular with protesters seeking to conceal their identities against repressive governments in places like Belarus, Hong Kong, and Iran. But the same encryption technology has also made them a favored communication tool for criminals and terrorist groups, including al Qaeda and the Islamic State.

መዝሙር ዘዳዊት from us


Telegram መዝሙር ዘዳዊት
FROM USA