✝️ ጌታችን ለምን በ40 ኛው ቀን ዐረገ ?
-> ጌታችን ያረገው ሞትን በሥልጣኑ ድል አድርጎ በተነሳ በ40 ኛው ቀን ነው (የሐዋ 1፥ 3 ) ። ለምን 40 ቀን እስኪሞላ ጠበቀ ከ 40 በታች ወይም በላይ ለምን አልቆየም ?
1- አዳም የ30 0መት ጎልማሳ ሆኖ ተፈጥሮ በ40ኛው ቀኑ አግኝቶ ያጣትን ገነትን እንደመለሰለት ለማጠየቅ 40 ቀን ሲሆነው ዐረገ ::
2 - ሰው (ወንድም ሆነ ሴትም ) ተስእሎተ መልክዕ የሚሳልለት ከተጸነሰ በ40ኛው ቀኑ ነውና ተስዕሎተ መልክዕ ለተሣለለት የሰውል ልጅ ሁሉ ካሳን ፈጸምኩ ለማለት ዕርገቱን ከተነሳ በ40 ቀኑ አደረገው::
3- ሰጎን ጫጩቶቿን የምትፈለፍለው እንደ ሌሎቹ አዕዋፍ በመታቀፍ አይደለም፡፡ ለ40 ዕለት ያህል ተባዕቱም ሆነ እንስቲቱ ሰጎን እንቁላሉን ትክ ብለው ይመለከቱታል ፤ዕንቁላሉም ነፍስ ዘርቶ ይፈለፈላል ፤ለጥቂት ፊታቸውን ቢመልሱ ግን ዕንቁላሉ ይበላሻል ፡፡
ጌታችንም ከትንሳኤው በኋላ 40 ቀን እስኪሆን መቆየቱ ዘውትር እንደሚጠብቀን ፥ ከእኛም ዐይኑን እንደማያነሳ ምሳሌም ነው ።
©️ አምኃ ሥላሴ / መኩሪያ ተሰፋዬ
https://www.tg-me.com/us/መዝሙር ዘዳዊት/com.mezmur_Zedawitt
-> ጌታችን ያረገው ሞትን በሥልጣኑ ድል አድርጎ በተነሳ በ40 ኛው ቀን ነው (የሐዋ 1፥ 3 ) ። ለምን 40 ቀን እስኪሞላ ጠበቀ ከ 40 በታች ወይም በላይ ለምን አልቆየም ?
1- አዳም የ30 0መት ጎልማሳ ሆኖ ተፈጥሮ በ40ኛው ቀኑ አግኝቶ ያጣትን ገነትን እንደመለሰለት ለማጠየቅ 40 ቀን ሲሆነው ዐረገ ::
2 - ሰው (ወንድም ሆነ ሴትም ) ተስእሎተ መልክዕ የሚሳልለት ከተጸነሰ በ40ኛው ቀኑ ነውና ተስዕሎተ መልክዕ ለተሣለለት የሰውል ልጅ ሁሉ ካሳን ፈጸምኩ ለማለት ዕርገቱን ከተነሳ በ40 ቀኑ አደረገው::
3- ሰጎን ጫጩቶቿን የምትፈለፍለው እንደ ሌሎቹ አዕዋፍ በመታቀፍ አይደለም፡፡ ለ40 ዕለት ያህል ተባዕቱም ሆነ እንስቲቱ ሰጎን እንቁላሉን ትክ ብለው ይመለከቱታል ፤ዕንቁላሉም ነፍስ ዘርቶ ይፈለፈላል ፤ለጥቂት ፊታቸውን ቢመልሱ ግን ዕንቁላሉ ይበላሻል ፡፡
ጌታችንም ከትንሳኤው በኋላ 40 ቀን እስኪሆን መቆየቱ ዘውትር እንደሚጠብቀን ፥ ከእኛም ዐይኑን እንደማያነሳ ምሳሌም ነው ።
©️ አምኃ ሥላሴ / መኩሪያ ተሰፋዬ
https://www.tg-me.com/us/መዝሙር ዘዳዊት/com.mezmur_Zedawitt
tg-me.com/mezmur_Zedawitt/213
Create:
Last Update:
Last Update:
✝️ ጌታችን ለምን በ40 ኛው ቀን ዐረገ ?
-> ጌታችን ያረገው ሞትን በሥልጣኑ ድል አድርጎ በተነሳ በ40 ኛው ቀን ነው (የሐዋ 1፥ 3 ) ። ለምን 40 ቀን እስኪሞላ ጠበቀ ከ 40 በታች ወይም በላይ ለምን አልቆየም ?
1- አዳም የ30 0መት ጎልማሳ ሆኖ ተፈጥሮ በ40ኛው ቀኑ አግኝቶ ያጣትን ገነትን እንደመለሰለት ለማጠየቅ 40 ቀን ሲሆነው ዐረገ ::
2 - ሰው (ወንድም ሆነ ሴትም ) ተስእሎተ መልክዕ የሚሳልለት ከተጸነሰ በ40ኛው ቀኑ ነውና ተስዕሎተ መልክዕ ለተሣለለት የሰውል ልጅ ሁሉ ካሳን ፈጸምኩ ለማለት ዕርገቱን ከተነሳ በ40 ቀኑ አደረገው::
3- ሰጎን ጫጩቶቿን የምትፈለፍለው እንደ ሌሎቹ አዕዋፍ በመታቀፍ አይደለም፡፡ ለ40 ዕለት ያህል ተባዕቱም ሆነ እንስቲቱ ሰጎን እንቁላሉን ትክ ብለው ይመለከቱታል ፤ዕንቁላሉም ነፍስ ዘርቶ ይፈለፈላል ፤ለጥቂት ፊታቸውን ቢመልሱ ግን ዕንቁላሉ ይበላሻል ፡፡
ጌታችንም ከትንሳኤው በኋላ 40 ቀን እስኪሆን መቆየቱ ዘውትር እንደሚጠብቀን ፥ ከእኛም ዐይኑን እንደማያነሳ ምሳሌም ነው ።
©️ አምኃ ሥላሴ / መኩሪያ ተሰፋዬ
https://www.tg-me.com/us/መዝሙር ዘዳዊት/com.mezmur_Zedawitt
-> ጌታችን ያረገው ሞትን በሥልጣኑ ድል አድርጎ በተነሳ በ40 ኛው ቀን ነው (የሐዋ 1፥ 3 ) ። ለምን 40 ቀን እስኪሞላ ጠበቀ ከ 40 በታች ወይም በላይ ለምን አልቆየም ?
1- አዳም የ30 0መት ጎልማሳ ሆኖ ተፈጥሮ በ40ኛው ቀኑ አግኝቶ ያጣትን ገነትን እንደመለሰለት ለማጠየቅ 40 ቀን ሲሆነው ዐረገ ::
2 - ሰው (ወንድም ሆነ ሴትም ) ተስእሎተ መልክዕ የሚሳልለት ከተጸነሰ በ40ኛው ቀኑ ነውና ተስዕሎተ መልክዕ ለተሣለለት የሰውል ልጅ ሁሉ ካሳን ፈጸምኩ ለማለት ዕርገቱን ከተነሳ በ40 ቀኑ አደረገው::
3- ሰጎን ጫጩቶቿን የምትፈለፍለው እንደ ሌሎቹ አዕዋፍ በመታቀፍ አይደለም፡፡ ለ40 ዕለት ያህል ተባዕቱም ሆነ እንስቲቱ ሰጎን እንቁላሉን ትክ ብለው ይመለከቱታል ፤ዕንቁላሉም ነፍስ ዘርቶ ይፈለፈላል ፤ለጥቂት ፊታቸውን ቢመልሱ ግን ዕንቁላሉ ይበላሻል ፡፡
ጌታችንም ከትንሳኤው በኋላ 40 ቀን እስኪሆን መቆየቱ ዘውትር እንደሚጠብቀን ፥ ከእኛም ዐይኑን እንደማያነሳ ምሳሌም ነው ።
©️ አምኃ ሥላሴ / መኩሪያ ተሰፋዬ
https://www.tg-me.com/us/መዝሙር ዘዳዊት/com.mezmur_Zedawitt
BY መዝሙር ዘዳዊት
![](https://photo.tg-me.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/ANPjpj_u-45theP660XrNQz4EXzgX6CHFYbmQG8NNab65N7tqVIwJt-XY4Pu5sXVnmrxVafLoUn1WfHG8kneuhFUkAY5iegno5N831QTTzaJRlJm6QxGGYccGcXH_cEP5BwRr3hpZfyDT6bbxqR5XyeY8NYaC7w24xMxcCkcbEG2fJxDwHgOAVYcQYhVMs8hk9W0ZdJ1a6-HUJZxD65YNtUW5bCFB7Bqtv4vjy8tKbhFQl4qbKwaqaRdiTwbdwD_QNbQUhPPpIUj2YSyPtlhVRVIj4LgavMXmpadygHcp5COIdbhOIwaPxkdxwuwnjTnPliMdICNK5hK3mmXBNN-sg.jpg)
![](https://photo.tg-me.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/vXnEewjxNnw4P9WrRUQvb9h0KVX4Z32vee9Kn0ehnxvbcJVUvmFXGgthTru9hFzqmGaTqzgEN6TObF1xUuugHdMEMpfHXCoHsbbfHVdiswtBX9nUvtRH25bXBdLuaIcBdn6WXoL566zhDRsaN60pxevdhWWTBlxvnYB3K33I90zjRSknVYowcJRRAoQG3HrSOQJpAnRXpG3pHCmUeRmBE5H-9rrqJZ5ZPPI2HCvrf-xbgAuQx0WZYpiW1Mwo8PW_TBYqo7wxryqT8GZ6TlkwhUMXIcFjiywrKMIpGg-4EjJWEf_wVafLFn7GhIDKVG90nq168LfaRGIxjZAnrkV95g.jpg)
![](https://photo.tg-me.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/gPs_lHzxIFsSOXAZfWCm7wmrXd5vYxwPWfzJI6U2Ha10LQHzFlhHZShjhaPPLL1ZhgqVlcP3zp-BOf6l9WX1n3J07UBqXCG_lDJLfHD47c0PaiGxnueumRaVNLTM5GfP_DLJq4Oc664Cy8R_2mOcGzPqx5oXmh1t77bcUbpN7DCZ0IxF4pi58NQmf49wPJo4F0PgyNWJIa1x5QGMf3Zo5JUy_KeWMxneVcC54fAyE_ea6rOEiosz9FhcXgWlqLuECHS2mVyRtva9T81y3Z3tyXRpTRe-6qHWhkzbNkFWHmxXsjCB_50qmKBBODc_7AoYbu2sd8-61fECly-yoogzhg.jpg)
Share with your friend now:
tg-me.com/mezmur_Zedawitt/213